የቢሮ ኃላፊ መልዕክት


 

ሀገረፅዮን አበበ

ቢሮ ኃላፊ

Welcome to the official website of the Sidaama Region Labor and Skills Bureau.

Our Bureau is dedicated to empowering the people of Sidaama by developing a skilled, productive, and self-reliant workforce. We focus on advancing employment opportunities, providing high-quality technical and vocational education, and ensuring fair and decent labor practices.

With the region’s growing potential and the aspirations of its citizens, we are working across three core departments:

Job Creation – We strive to reduce unemployment and underemployment by supporting youth entrepreneurship, promoting small and medium enterprises, and facilitating job matching services across the region.

Technical and Vocational Training– We are strengthening TVET institutions to deliver demand-driven, inclusive, and practical training that equips our workforce with the skills needed in today’s labor market.

ተጨማሪ ያንብቡ...

ዜናዎች

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 4ኛ የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በ3ኛ ቀን ውሎ በ2017 በጀት አመት የላቀ አፈጻጸም የፈጸሙ ተቋማት የእውቅና ሽልማት አበርክተዋል ።

የሪፖርቱ ግምገማ መድረክ የመሩት የሲዳማ ክልል ምክርቤት የከተማና መሠረት ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ስብሳቢ ክብረት ወ/ሮ ምንትዋብ ገ/መሰቀል ቢሮው የአመቱ እቅድና ትግበራ በጥልቀት የገመገሙ ስሆን በግምገማው በአመቱ የታዩ ውጤቶች ተሰፋ የሚሰጥና በሁሉም ዘረፍ ከእቅዱ በላይ ማሳካት መቻሉ መየት ችለናል በለዋል ።

ደቡባዊ ሲዳማ ዞን ለ ኢንተርፕራይዞች የገበያ ትስስር ለመፍጠር ባዛርና ኤግዚቢሽን መክፈቱን የክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ ገለፀ ።

ኃላፊዎች

ፍስሀ ፍቾላ ባኩሎ

የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የሙያ ስልጠና እና ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ዘርፍ ኃላፊ

ከፍያለው ከበደ

የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የሥራ እድል ፈጠራ ልማት ዘርፍ ኃላፊ

ዶ/ር ማቴ መንገሻ

የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና አሠሪና ሠራተኛ ልማት ዘርፍ ኃላፊ

አዝመራ አመኖ

የቢሮ ምክትል ኃላፊ ማዕረግ የአስተዳደር እና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ

ስለሺ ሱራፌል ጤካሞ

የግዥ፣ፋይናንስ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር

ብርሃኑ ያዕቆብ

የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር