የቢሮ ኃላፊ መልዕክት


 

ሀገረፅዮን አበበ

ቢሮ ኃላፊ

Welcome to the official website of the Sidaama Region Labor and Skills Bureau.

Our Bureau is dedicated to empowering the people of Sidaama by developing a skilled, productive, and self-reliant workforce. We focus on advancing employment opportunities, providing high-quality technical and vocational education, and ensuring fair and decent labor practices.

With the region’s growing potential and the aspirations of its citizens, we are working across three core departments:

Job Creation – We strive to reduce unemployment and underemployment by supporting youth entrepreneurship, promoting small and medium enterprises, and facilitating job matching services across the region.

Technical and Vocational Training– We are strengthening TVET institutions to deliver demand-driven, inclusive, and practical training that equips our workforce with the skills needed in today’s labor market.

ተጨማሪ ያንብቡ...

ዜናዎች

በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የሚመራ የድጋፍና ክትትል ቡድን ወደ ሲዳማ ክልል ገቡ ።

ሀዋሳ: ህዳር 22/2017ዓ.ም የቢሮው ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር ተሻለ በሬቻ የሚመራ የድጋፍና ክትትል ቡድን ከቢሮው የማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል።

ፌዴራል የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የመጡ የድጋፍና ክትትል ቡድን የዳዬ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የስራ ጉብኝት በተጨማሪ ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ወረዳ ዳዬ ከተማ እና ቦና ዙሪያ ወረዳ ተደራጅተው በተለያዩ ሥራ ላይ ተሰማርተው ያሉ ወጣቶች የሥራ እንቅስቃሴ ጉብኝት አድርጉ ።

ህዳር 23/2017ዓ.ም ቢሮው የህዝብ ግንኙነት ዳይረክቶሬት

ኃላፊዎች

ፍስሀ ፍቾላ ባኩሎ

የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የሙያ ስልጠና እና ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ዘርፍ ኃላፊ

ከፍያለው ከበደ

የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የሥራ እድል ፈጠራ ልማት ዘርፍ ኃላፊ

ዶ/ር ማቴ መንገሻ

የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና አሠሪና ሠራተኛ ልማት ዘርፍ ኃላፊ

አዝመራ አመኖ

የቢሮ ምክትል ኃላፊ ማዕረግ የአስተዳደር እና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ

ስለሺ ሱራፌል ጤካሞ

የግዥ፣ፋይናንስ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር

ብርሃኑ ያዕቆብ

የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር