የሲዳማ ክልል ምክር ቤት የከተማና መሰረተ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ 2017 የበጀት አመት የሥራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ የ6 ወር የእቅድ አፈጻጸም ገመገሙ::
የሲዳማ ክልል ምክር ቤት የከተማና መሰረተ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ 2017 የበጀት አመት የሥራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ የ6 ወር የእቅድ አፈጻጸም ገመገሙ::
የእቅድ አፈጻጸም መድረኩን የመሩት የከተማና መሰረተ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ ምንትዋብ ገ/መስቀል የ2017 በጀት አመት የቢሮው የ6 ወር የአፈፃፀም በዝርዝር ገምግሟል ።
የሲዳማ ክልል የሥራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሀገሬጽዮን አበበ የ2017 የበጀት አመት የቢሮው 6 ወር የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን በዝርዝር ያቀረቡት ስሆን ሁሉም ተግባር በእቅዱ መሰረት የተከናወኑ መሆናቸውንና የተሻለ አፈጻጸም መኖሩን አንስተዋል ።