Skip to main content

Job creation development sector

1. የጥቃቅን ማኑፋክቸሪንግ ልማት ዳይሮክቶሬት   የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶች

  • የስራ ፈላጊና የምግብ ዋስትና ክፍተት ያለባቸው ዜጎች ልየታና ምዝገባ፣
  • የግንዛቤ ፈጠራ፣
  • የቀጥታ ገንዘብ ድጋፍ፣
  • የስራ ስምሪት፣
  • የቁጠባ አገልግሎት፣
  • የአደረጃጀትና ህጋዊነት ማስፈን ድጋፍ፣
  • የሂሳብ መዝገብ አያያዝ ድጋፍ፣
  • የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ማመቻቸት፣
  • የከተማ ግብርና ድጋፍ፣
  •  የኮንስትራክሽን ስራ አመራርና ቴክኖሎጂ ድጋፍ፣
  • የመስርያና የመሸጫ ቤትና ቦታ ማመቻቸት፣
  • ብድር ማመቻቸትና ማስመለስ፣
  • የገበያ ድጋፍ ማመቻቸት፣
  • የምርታማነትና ጥራት ድጋፍ፣
  • የምርት ጥራት ደረጃ ሰርተፍኬሽን የማመቻቸት አገልግሎት፣
  • የጥሬ ዕቃ /ግብአት/ አቅርቦት ድጋፍ
  • የማሽን ሊዝ ፋይናንስ  የማመቻቸት አገልግሎት፣
  • የማስተዋወቅና የፕሮሞሽን አገልግሎት
  • የኦዲት አገልግሎት መስጠት፣
  • ከኢ-መደበኛ ወደ መደበኛ ንግድ ማሸጋገር፣ ከመንግስት ግዙፍ ፕሮጀክትና ከጊዜያዊ ስራ ወደ ቋሚ ኢንተርፕራይዝ፣ ከንግድ፣ አገልግሎት፣ ከከተማ ግብርና ወደ ማኑፋክቸሪንግ ማሸጋገር፣
  • ኢንተርፕራይዞችን በእድገት ደረጃ መለየትና ማሸጋገር፣
  • የሞዴል ተቋማትን፣ የአሰራር፣ የካይዝንና የኑሮ ማሻሻያ ምርጥ ተሞክሮ መቀመርና  ማስፋት፣
  • የማስፈጸም አቅም ግንባታ ስራዎችን መስራት፣
  • የጥቃቅንና አነስተኛ የዘርፍ ማህበራት፣ ህብረትና ምክር ቤቶች የአደረጃጀት ድጋፍ፣ 
  • በተቋሙና በሌሎች ባለድርሻ አካላት መካከል ቅንጅታዊ ስራ ለመስራት የሚያስችል አገልግሎት፣
  • ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር፣
  • የክትትልና ድጋፍ አገልግሎት፣
  • ቅንጅታዊ ሥራ መፍጠር፣
  • ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር፣
  • የመረጃ ማሰባሰብ፣ ማደራጀት፣ መተንተንና ማሰራጨት
  • የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዉ የአካባቢ ጥበቃን ያማከለ እንዲሆን  ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣ነሞዴል ኢንዱስትሪዎች በሁሉም አካባቢ እንዲፈጠሩ የድጋፍ አገልግሎት፣

2. የማስፈጸም አቅም ግንባታና ገበያ ልማት ዳይሮክቶሬት  የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶች

  • የስራ ፈላጊና የምግብ ዋስትና ክፍተት ያለባቸው ዜጎች ልየታና ምዝገባ፣
  • የግንዛቤ ፈጠራ፣
  • የቀጥታ ገንዘብ ድጋፍ፣
  • የስራ ስምሪት፣
  • የመልሶ ማቋቋም አገልግሎት፣
  • ከልማት ጋር የተቀናጀ  የማገገሚያ አገልግሎት፣
  • የቤተሰብ ኑሮ ማሻሻያ ማስተባበር፣
  • የማህበረሰብ ጥሪት ግንባታ ስራ መደገፍና ማስተባበር፣
  • የምግብ ዋስትና ፕሮግራም አቅም ግንባታ ልማት፣
  • የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ማመቻቸት፣
  • የከተማ ግብርና ድጋፍ፣
  •  የኮንስትራክሽን ስራ አመራርና ቴክኖሎጂ ድጋፍ፣
  • የመስርያና የመሸጫ ቤትና ቦታ ማመቻቸት፣
  • ብድር ማመቻቸትና ማስመለስ፣
  • የገበያ ድጋፍ ማመቻቸት፣
  • የምርታማነትና ጥራት ድጋፍ፣
  • የምርት ጥራት ደረጃ ሰርተፍኬሽን የማመቻቸት አገልግሎት፣
  • የጥሬ ዕቃ /ግብአት/ አቅርቦት ድጋፍ
  • የማሽን ሊዝ ፋይናንስ  የማመቻቸት አገልግሎት፣
  • የማስተዋወቅና የፕሮሞሽን አገልግሎት
  • የኦዲት አገልግሎት መስጠት፣
  • ከኢ-መደበኛ ወደ መደበኛ ንግድ ማሸጋገር፣ ከመንግስት ግዙፍ ፕሮጀክትና ከጊዜያዊ ስራ ወደ ቋሚ ኢንተርፕራይዝ፣ ከንግድ፣ አገልግሎት፣ ከከተማ ግብርና ወደ ማኑፋክቸሪንግ ማሸጋገር፣
  • ኢንተርፕራይዞችን በእድገት ደረጃ መለየትና ማሸጋገር፣
  • የሞዴል ተቋማትን፣ የአሰራር፣ የካይዝንና የኑሮ ማሻሻያ ምርጥ ተሞክሮ መቀመርና  ማስፋት፣
  • የማስፈጸም አቅም ግንባታ ስራዎችን መስራት፣
  • የጥቃቅንና አነስተኛ የዘርፍ ማህበራት፣ ህብረትና ምክር ቤቶች የአደረጃጀት ድጋፍ፣ 
  • የመረጃና ዳታ-ቤዝ አገልግሎት፣
  • በተቋሙና በሌሎች ባለድርሻ አካላት መካከል ቅንጅታዊ ስራ ለመስራት የሚያስችል አገልግሎት፣
  • ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር፣
  • የክትትልና ድጋፍ አገልግሎት፣
  • ቅንጅታዊ ሥራ መፍጠር፣
  • ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር፣
  • የመረጃ ማሰባሰብ፣ ማደራጀት፣ መተንተንና ማሰራጨት#

3. የሥራ ዕድል ፈጠራና የኢንተርፕራይዞች ልማት ዳይሬክቶሬት  የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶች

  • የስራ ፈላጊ ዜጎችን ልየታና ምዝገባ፣
  • የግንዛቤ ፈጠራ፣
  • የቀጥታ ገንዘብ ድጋፍ፣
  • የስራ ስምሪት፣
  • የቁጠባ አገልግሎት፣
  • የአደረጃጀትና ህጋዊነት ማስፈን ድጋፍ፣
  • የሂሳብ መዝገብ አያያዝ ድጋፍ፣
  • የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ማመቻቸት፣
  • የከተማ ግብርና ድጋፍ፣
  •  የኮንስትራክሽን ስራ አመራርና ቴክኖሎጂ ድጋፍ፣
  • የመስርያና የመሸጫ ቤትና ቦታ ማመቻቸት፣
  • ብድር ማመቻቸትና ማስመለስ፣
  • የጥሬ ዕቃ /ግብአት/ አቅርቦት ድጋፍ
  • የማሽን ሊዝ ፋይናንስ  የማመቻቸት አገልግሎት፣
  • የኦዲት አገልግሎት መስጠት፣
  • የክትትልና ድጋፍ አገልግሎት፣
  • ቅንጅታዊ ሥራ መፍጠር፣
  • ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር፣የመረጃ ማሰባሰብ፣ ማደራጀት፣ መተንተንና ማሰራጨት