የቢሮ ኃላፊ መልዕክት

ሀገረፅዮን አበበ
ቢሮ ኃላፊ
Welcome to the official website of the Sidaama Region Labor and Skills Bureau.
Our Bureau is dedicated to empowering the people of Sidaama by developing a skilled, productive, and self-reliant workforce. We focus on advancing employment opportunities, providing high-quality technical and vocational education, and ensuring fair and decent labor practices.
With the region’s growing potential and the aspirations of its citizens, we are working across three core departments:
Job Creation – We strive to reduce unemployment and underemployment by supporting youth entrepreneurship, promoting small and medium enterprises, and facilitating job matching services across the region.
Technical and Vocational Training– We are strengthening TVET institutions to deliver demand-driven, inclusive, and practical training that equips our workforce with the skills needed in today’s labor market.
ዜናዎች
ከፌዴራል የሥራና ክህሎት ሚንስቴር የመጣው የድጋፍና ክትትል ልዑካን ቡድኑ ከ ክህሎት ልማት አንፃር የተሰሩ ስራዎችና የስራ እድል ፈጠራ በኩል የተሰሩ ስራዎች በሰሜናዊ ሲዳማ ዞን በቦርቻ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ውስጥ እየተሰራ ያሉ ስራዎችን ፣ ወንዶ ገነት ወረዳና ወንዶ ገነት ከተማ ውስጥ የስራ እድል ፈጠራ ስራዎችን ተመልክቷል ።
ወደ ክልሉ የመጣውን የሱፐርቪዥን ቡድን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት በቢሯቸው የተቀበሉት የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ አብርሃም ማርሻሎ በክልሉ ውስጥ በየዘርፉ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ እንደሆነና የዚህም ሴክተር ስራ በልዩ ትኩረት እየተደገፈና እየተመራ ያለ መሆኑን በማንሳት የተሰሩ ስራዎችን ቡድኑ በሁሉም አካባቢዎች ተዘዋውሮ እንዲመ
በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የሥራ እድል የተፈጠረላቸው ወጣቶች መልካም ተሞክሮዎችን የሚለዋወጡበትና በቀጣይ የሚደረግላቸውን ድጋፍ በተመለከተ ከመንግስት ጋር የሚመካከሩበትን መድረክ ማካሄድ መጀመሩ ተገለፀ ።
ኃላፊዎች

ፍስሀ ፍቾላ ባኩሎ
የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የሙያ ስልጠና እና ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ዘርፍ ኃላፊ

ከፍያለው ከበደ
የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የሥራ እድል ፈጠራ ልማት ዘርፍ ኃላፊ

ዶ/ር ማቴ መንገሻ
የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና አሠሪና ሠራተኛ ልማት ዘርፍ ኃላፊ

አዝመራ አመኖ
የቢሮ ምክትል ኃላፊ ማዕረግ የአስተዳደር እና ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ

ስለሺ ሱራፌል ጤካሞ
የግዥ፣ፋይናንስ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
