Head Message

Hageretsion Abebe
Bureau Head
Welcome to the official website of the Sidaama Region Labor and Skills Bureau.
Our Bureau is dedicated to empowering the people of Sidaama by developing a skilled, productive, and self-reliant workforce. We focus on advancing employment opportunities, providing high-quality technical and vocational education, and ensuring fair and decent labor practices.
With the region’s growing potential and the aspirations of its citizens, we are working across three core departments:
Job Creation – We strive to reduce unemployment and underemployment by supporting youth entrepreneurship, promoting small and medium enterprises, and facilitating job matching services across the region.
Technical and Vocational Training– We are strengthening TVET institutions to deliver demand-driven, inclusive, and practical training that equips our workforce with the skills needed in today’s labor market.
Recent News

የምክር ቤቱ አፌ ጉባኤ ክብሪት ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደና ምክትል አፌ ጉባኤ ክቡር አቶ ዘነበ ዘርፉን ጨምሮ የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ አመራሮች በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን እና በደቡባዊ ሲዳማ ዞን ተገኝተው የሥራና ክህሎት ቢሮ በኩል የተሰሩ ስራዎችን ተዘዋውሮ እየተመለከቱ ይገኛሉ ።

ከ ክህሎት ልማት ፣ ከስራ እድል ፈጠራና ከኢንዱስትሪ ሠላም ስራዎች አንፃር በክልሉ መልካም ተሞክሮ የሚሆኑ በርካታ ስራዎችን ማየት ችለናል ሲሉ የፌዴራል የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒሰትር ድኤታ ክቡር አቶ ስለሞን ሶካ ገለፁ።

ከፌዴራል የሥራና ክህሎት ሚንስቴር የመጣው የድጋፍና ክትትል ልዑካን ቡድኑ ከ ክህሎት ልማት አንፃር የተሰሩ ስራዎችና የስራ እድል ፈጠራ በኩል የተሰሩ ስራዎች በሰሜናዊ ሲዳማ ዞን በቦርቻ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ውስጥ እየተሰራ ያሉ ስራዎችን ፣ ወንዶ ገነት ወረዳና ወንዶ ገነት ከተማ ውስጥ የስራ እድል ፈጠራ ስራዎችን ተመልክቷል ።
Bureau vice heads

Fiseha Fichola Bakulo
Skill ,training and enterprise support sector head

Kefyalew Kebede
Job Opportunity Creation & development sector head

Dr. Mathe Mengesha
Employer and employee development sector head

Azmera Amano
Administration and Finance sector head

Silesh Surafel Tekamo
Procurement, Finance and Property Management directorate director
