Skip to main content

ከፌዴራል የሥራና ክህሎት ሚንስቴር የመጣው የድጋፍና ክትትል ልዑካን ቡድኑ ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ከ ክህሎት ልማት ስራ አንጻርና በስራ እድል ፈጠራ ስራዎች በኩል የተሰሩ ስራዎችን ጎበኙ ፡፡

image news

ከፌዴራል የሥራና ክህሎት ሚንስቴር የመጣው የድጋፍና ክትትል ልዑካን ቡድኑ ከ ክህሎት ልማት አንፃር የተሰሩ ስራዎችና የስራ እድል ፈጠራ በኩል የተሰሩ ስራዎች በሰሜናዊ ሲዳማ ዞን በቦርቻ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ውስጥ እየተሰራ ያሉ ስራዎችን ፣ ወንዶ ገነት ወረዳና ወንዶ ገነት ከተማ ውስጥ የስራ እድል ፈጠራ ስራዎችን ተመልክቷል ።

ጉብኝቱ በዞኑ ውስጥ የተለያዩ የዘረፉ ስራዎችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል ።