የሲዳማ ክልል የሥራና ክህሎት ቢሮ በ2017 በጀት አመት የላቀ አፈጻጸም በመፈጸም 1ኛ ደረጃ በመውጣት የዋንጫና የሴረተፍከት ተሸላሚ ሆነ ::
የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 4ኛ የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በ3ኛ ቀን ውሎ በ2017 በጀት አመት የላቀ አፈጻጸም የፈጸሙ ተቋማት የእውቅና ሽልማት አበርክተዋል ።
ምክር ቤቱ በበጀት አመቱ አፈጻጸም በሁሉም ተቋማት ላይ ባደረጉት ክትትል፣ ድጋፍና ግምገማ የሲዳማ ክልል የሥራና ክህሎት ቢሮ በሁሉም ዘርፍ የላቀ ውጤት በማስፈጸም አንደኛ በመሆን ከክልሉ ፕረዝዳንት ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና ከምክር ቤት አፌ ጉባኤ ክብሪት ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደ እጅ ዋንጫና የምስጋና ሴረተፍከት ተቀብለዋል ።
ይህ ውጤት እንድመጣ ደከመን ሰለቸን ሳትሉ የበኩላቸውን ሚና የተወጣችው ከክልል እስከ ቀበሌ መዋቅር ያላቸው የመንግስት የሥራ ሀላፊዎች ፣ ባለሙያዎች ፣ አጋር ተቋማትና ጉዳዩ የሚመለከታችሁ አካላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ/አለን።
በመጨረሻም ዛሬ በክልሉ ምክር ቤት የተሰጠን እውቅና ለቀጣዩ ስራችን የሚያነሳሳን ፣ ዜጎቻችንን የኢኮኖሚ ተጠቃሚ ለማድረግ