ፌዴራል የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የመጡ የድጋፍና ክትትል ቡድን የዳዬ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የስራ ጉብኝት
ፌዴራል የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የመጡ የድጋፍና ክትትል ቡድን የዳዬ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የስራ ጉብኝት በተጨማሪ ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ወረዳ ዳዬ ከተማ እና ቦና ዙሪያ ወረዳ ተደራጅተው በተለያዩ ሥራ ላይ ተሰማርተው ያሉ ወጣቶች የሥራ እንቅስቃሴ ጉብኝት አድርጉ ።
ህዳር 23/2017ዓ.ም ቢሮው የህዝብ ግንኙነት ዳይረክቶሬት
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር ተሻለ በሬቻ የተመራ የድጋፍና ክትትል ቡድን ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ወረዳ ዳዬ ከተማ እና ቦና ዙሪያ ወረዳ ተደራጅተው በተለያዩ ስራ ላይ የተሰማሩ ወጣቶች የሥራ እንቅስቃሴ ጉብኝት አድርጓል ።
የድጋፍና ክትትል ቡድን የዳዬ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የስራ እንቅስቃሴ ጉብኝት በተጨማሪ በተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ ተደራጅተው ወደ ሥራ የገቡ ወጣቶችን ተዘዋውረው በመመልከት በክህሎት፤ በከተማ እና በገጠር የሥራ እድል ፈጠራ በተሰራው ስራ የመጣው ውጤት አበረታች መሆኑን ተናግሯል ።